የአባላት የብድር ዓይነትና መጠን የሚሰጠው የብድር ዓይነት፣ መጠንና የቆይታ ጊዜ ዝርዝር
ዲናዲናር የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ መሰረታዊ የኅብረት ሥራ ማህበር ከአባላት መደበኛ እና የፍላጎት ቁጠባ ከአባላት ያሰባሰበውን ገንዘብ በኅብረት ሥራ ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ/በተወካይ አባላት በየጊዜው በሚሰጥ ውሳኔና በመተዳደርያ ደንብና በብድር መመሪያው በተቀመጠው መሠረት ለአባላት ብድር በመስጠት አባላት በፍላጎታቸው በሚመርጡዋቸው የተለያየ የሥራ መስክ በመሰማራት የገቢ ምንጫቸውን እንዲያሰፉና ኑሮአቸው እንዲሻሻል በማድረግ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል:: በመሆኑም ለአባላቱ የመደበኛ
የብድር መስፈርቶች
- ተቀጣሪ ሠራተኛ ከሆነ ገቢውን የሚገልጽ ከሚሰራበት መስሪያ ቤት ወይም ድርጅት ደብዳቤ ማቅረብ
- ነጋዴ ከሆኑ የንግድ ፈቃድና ግብር ከፋይ የሆኑና የገቢና ወጪ መግለጫ ማቅረብ
- ለብድሩ ተመጣጣኝ የሆነ ዋስትና ማቅረብ
- 2 % የህይወት መድን ዋስትና የሚከፍል
- 2.5 % የአገልግሎት የሚከፍል
- ያገባ ወይም ያላገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ፤ ባለትዳር ከሆኑ ሁለቱም በአካል የሚገኙ
- የብድር ማመልከቻ በአካል ተገኝቶ በተዘጋጀው የማህበሩ ብድር ማመልከቻ መሙላት
Strategy
Analytics
Result
Cras enim urna, interdum nec porttitor vitae, sollicitudin eu eros. Praesent eget mollis nulla, non lacinia urna. Donec sit amet neque auctor, ornare dui rutrum, condimentum justo. Duis dictum, ex accumsan eleifend eleifend, ex justo aliquam nunc, in ultrices ante quam eget massa. Sed scelerisque, odio eu tempor pulvinar, magna tortor finibus lorem.
"We have been a client of Dinar sacco for several Months , and we have consistently experienced exceptional customer service. As a Farmer, we trust their efficient Loan services. The team consistently exceeds our expectations with their dedicated support. Dinar Sacco is our trusted financial partner."
Debela
Farmer


